ዜና: በኦሮምያ ክልል ምሊሻዎችና በሶማሌ ክልል ነዋሪዎች መካከል በግድብ ግንባታ ምክንያት በተፈጠረው እለመግባባት የንጹሃን ዜጎች ህይወት ማላፉ ተገለጸ
ኮማንደር አሊ ሳሚሬ ሲጋድ፤ ፎቶ- ከቪዲዮ የተወሰደ አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2015 ዓ.ም፦ ከኦሮሚያ ክልል የመጡ ሚሊሻዎችና በሶማሌ ክልል ነዋሪዎች መካከል በአዋሳኝ ድምበር ላይ በተፈጠረ አለመግባባት በትንሹ ሶስት ሰለማዊ ሰዎች ሲሞቱ 12 የሚሆኑ ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት እንደደረሰባቸው ነዋሪዎች ገለጹ። የሶማልያ ክልል ነዋሪዎች እንደገለጹት ከሆነ ግጭቱ የተቀሰቀሰው
0 Comments