ዜና፡ በቦረና ድርቁ ያስከተለው ጫና ሳያንስ ለእርዳታ የታሰበው እህል ሙስና እየተሰራበት ይገኛል ተባለ፤ የአከባቢው ባለስልጣናት አስተባብለዋል
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 እና መድኃኔ እቁባሚካኤል @Medihane ያቤሎ፣ ቦረና፣ መጋቢት 4/ 2015 ዓ.ም፡– በደቡብ ኦሮምያ በድርቅ ክፉኛ የተጎዳው ቦረና ዞን ዋና ከተማ ያቤሎ የሚገኙ ነዋሪዎች ድርቁ የሚያደርስባቸው ጫና ሳያንስ በእነሱ ስም የመጣ እርዳታ ሙስና እየተሰራበት ይገኛል። የእርዳታ እህሉን እንዲያከፋፍሉ ስልጣን የተሰጣቸው ሃላፊዎች ለእርዳታ ከመጣው እህል
0 Comments