ዜና ትንተና፡ የደቡብ ክልል ባለስልጣናት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ይፋዊ ውሳኔ ወይም ህዝበ ውሳኔ ሳይሰጥ “የማዕከላዊ ኢትዮጵያ” ክልልን ስለመመስረት ተወያየ
አቶ ርስቱ ይርዳው - የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር፡ ፎቶ-የክልሉ የኮሙኑኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አዲስ አበባ፣ህዳር 22/2015 ዓ.ም፡- የደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የጉራጌ ዞንን በማጠቃለል በቅርቡ “ማዕከላዊ ኢትዮጵያ” በሚል ለሚደራጅው አዲስ ክልል አመሰራረት እቅድ ላይ ህዳር 20 ቀን 2015
0 Comments