ዜና፡ በሱዳን ትምህርት ላይ የነበሩ ኬንያውያን በጎንደር በኩል መውጣታቸው ተገለጸ፤ ናይጀሪያውያኑ በኢትዮጵያ በኩል ለመውጣት ዝግጅታቸውን ማጠናቀቃቸውን አስታወቁ
በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም የሚገኙ የቱርክ ዜጎች እሁድ እለት ከአገሪቱ የሚወጡበትን ቀን ሲጠባበቁ። ፎቶ፡ Omer Erdem/Anadolu Agency አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም፡- ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ ቀናት በርካታ ሀገራት በሱዳን የሚገኙ ዲፕሎማቶቻቸውን እና ዜጎቻቸውን ለማስወጣት ሲጣደፉ ተስተውሏል። ሀገራቱ ዜጎቻቸውን ለማስወጣት በሚያደርጉት ጥረት የኢትዮጵያን ትብብር እያገኙ እንደሚገኙ የየሀገራቱ