ዜና ትንታኔ፡ በእስር ላይ ከሚገኙት አምስት ጋዜጠኞች ለሶስቱ ዋስ ተፈቀደ፣ በሁለቱ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ቀን ተሰጠ
በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ግንቦት 30/2014 ፦የፌደራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ትላንት በዋለው ችሎት የአምስት ጋዜጠኞችን ክርክር የሰማ ሲሆን የምርምራ መዝገቡን ለመመልከት ለዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቶ ነበር። አዲስ ስታንዳርድ የክሱን ሂደት የተከታተለች ሲሆን እንደሚከተለው ተይባዋለች፡- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፦ፍትህ መፅሄት ትላንት በዋለው ችሎት የፍትህ መፅሄት ማኔጂንግ