ጤና፡ ከ400ሺ ብር በላይ ወጭ በግል ሆስፒታል የሚያስከፍል “የልብ ህክምና በነጻ” በጳውሎስ ሆስፒታል ይሰጣል – ዶ/ር ሰይፉ ባጫ የልብ ህክምና ክፍል ሃላፊ
በሚሊዮን በየነ @millionbeyene አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25/ 2015 ዓ.ም ፡- በጳውሎስ ሆስፒታል የልብ ህክምና ክፍል ተቋቁሞ ህክምና መስጠት ከጀመረ አምስተኛ አመቱን ሊይዝ ተቃርቧል፡፡ እስካሁን ከ1500 በላይ ለሚሆኑ የልብ ታማሚዎች ህክምና አገልግሎት መስጠቱን የሚገልፁት የሆስፒታሉ የልብ ህክምና ክፍል ዋና ሃላፊው ዶ/ር ሰይፉ ባጫ አገልግሎቱን ከጀመርን ወዲህ ከሁሉም
0 Comments