ዜና: በአዲስ አበባ የተለያዩ መስጂዶች ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ
ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ መጋቢት 30/2014 ፣በአዲስ አበባ በሚገኙ የተለያዩ መንግስታዊ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ሰላት በቅጥር ግቢያቸውም ሆነ ከትምህርት ቤት ወጥተው እንዳይሰግዱ በመንግስት አካላት መከልከላቸውን ተከትሎ በዛሬው እለት በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢ በሚገኙ የመስጂድ ስፍራዎች ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ። በወረቀት የተፃፉ መፈክሮችን ይዘው ከወጡት የእስልምና እምነት ተከታዮች መካከል በፖሊስ
0 Comments