April 2022

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ-የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙት ስድስት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች በጸጥታ ሃይሎች መዘጋታቸውንና ሰራተኞቻቸው ባልታወቀ ምክንያት መታሰራቸውን የኩባንያው ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ  ነፃነት ተስፋዬ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግረዋል። እንደ እርሱ ገለጻ፣ ከአጠቃላይ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሠራተኞች መካከል አንድ አምስተኛው የሚሆኑ ሰራተኞቹ የሚሠሩባቸዉ በመቱ፣ በጊምቢ፣ በጅማ፣

Read More

በፍራኦል በርሲሳ አዲስ አበባ፡ የሀዲያ እና የስልጤ ዞን ሀገረ ስብከት ጽህፈት ቤት በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በስልጤ ዞን በአብያተ ክርስቲያናት እና ክርስቲያኖች ላይ የደረሰውን ጥቃት አስመልክቶ  ሚያዚያ 20, 2014 ቀን መግለጫ ሰጥቷል። በተመሳሳይ የክልሉ መንግስትም ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ በጽንፈኛ ሀይሎች የሚደርሰውን ጥቃቶችን እንደማይታገስ ትናንት

Read More

በሲዳማ ብሔር ዘንድ ትልቁን ቦታ የሚሰጠው ፊቼ ጫምባላላ በዓል በደማቅ ሁኔታ በመከበር ላይ ይገኛል አዲስ አበባ: የሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ የፊቼ ጫምባላላ በዓል ዛሬ በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል። በሲዳማ ብሔር ዘንድ ትልቁን ቦታ የሚሰጠው ፊቼ ጫምባላላ በዓል በደማቅ ሁኔታ ከሁለት ዓመት በኃላ ዛሬ በጠዋት በርካታ

Read More