HomeLaw & Justice (Page 52)

Law & Justice

በደረጀ ጎንፋ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 10፣ 2014 - በኦሮሞ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች በአዲስ መልክ በተቀሰቀሰው ግጭት 10 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በርካታ ሰዎች መፈናቀላቸው ተገለፀ። የኦሮሞ ልዩ ዞን የጅሌ ዱሙጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ፤ እሑድ ሚያዝያ 9 ቀን ከሰአት በኋላ ግጭት መቀስቀሱን ተናግረዋል። ከበደ (ስማቸው ለደህንነት

Read More

ጌታሁን ፀጋዬ ሚያዚያ 10፣ 2014፣ አዲስ አበባ -የምስራቅ አፍሪካ ወታደራዊ መረጃ ተቋማት ከሚያዚያ 8 እስከ 9፣ 2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገው የጋራ የውይይት መድረክ ላይ በቀጠናው ፀጥታና ደህንነት ጉዳዮች ዙርያ  በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። በምክክር መድረኩ የተሳተፉ ሀገራት ጁቡቲ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣

Read More

ጌታሁን ፀጋዬ  .አዲስ አበባ ሚያዚያ 7፣ 2014፣ ፡- በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኘው የአጣዬ ወረዳ ሆስፒታል የላብራቶሪው ክፍል መስራት በማቆሙ አስቸኳይ እርዳታ እንደሚያስፈልግ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ተሾመ ብዙ አየሁ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለፁ። ሜዲካል ዳይሬክተሩ እንደተናገሩት ላብራቶሪው  በመዘረፉ አሁን ስራ አቁሟል። በሆስፒታሉ ሲቢሲ (CBC) የደም መመርመሪያ

Read More