HomeLaw & Justice (Page 48)

Law & Justice

አዲስ አበባ: ግንቦት 17/2014- በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን መቄት ወረዳ  በጦርነቱ ምክኒያት 6245 ቤቶች በመውደማቸው ከ34000 በላይ ሰዎች በዳስና በኬንዳ እየኖሩ ነው ሲል የወረዳው የከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሃላፊ አቶ ምሳው በዛ የህወሀት ሀይሎች ወረዳውን ከ5 ወር በላይ ይዘውት በነበረበት ወቅት በመንግስትና የህዝብ

Read More

በማህሌት ፋሲል  አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16/2014:- ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ በሦስት ቀናት ውስጥ በአጠቃላይ 10 ጋዜጠኞች እና የሚዲያ አካላት መታሰራቸውን ዘገባዎች አመልክተዋል። በቁጥጥር ስር የዋሉት በአማራ ክልል ርዕሰ መዲና ባህር ዳር እና አዲስ አበባ መሆኑን መገናኛ ብዙሀኑ እና ከእስረኞቹ ቤተሰቦች የተገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ባሳለፍነው ሳምንት በኢትዮጵያ አየር መንገድ

Read More

በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12/2014 -  በሀረሪ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ የአፋን ኦሮሞ አርታኢ  እና ጋዜጠኛ ሙሃይዲን አብዱላሂ ከዘጠኝ የእስር ቀናት በኋላ በ በዋስ ተለቀቀ። ሙሃይዲን 'እውነትን በመዘገቡ ምክንያት' ማስፈራሪያ ይደርሰዉ እንደነበር እና ይህም ለመታሰሩ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ለአዲሰ ስታንዳርድ ተናግሯል ።  በተለይም በቅርቡ ጎንደር ላይ የተፈጠረውን 

Read More