እይታ: በደቡብ ኦሞ ዞን በጸጥታ ሃይሎች እየደረሰ ያለው ከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት እና ማንነትን እንደ ወንጀል መቁጠር ለዘላቂ ሰላም እንቅፋት እየሆነ ነው
በአስረስ አዲሚ ጊካይ (ዶ/ር) በደቡብ ኦሞ ዞን የተፈጠረው የፖለቲካ አለመረጋጋት እና ግጭት አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣ 2014 - ባሳለፍነው ሚያዝያ ወር መጀመሪያ አራቱ የአሪ ወረዳዎች የፖለቲካ አለመረጋጋት እና ብጥብጥ አስተናግደው ነበር። እንደ ዞን የመደራጀት ጥያቄን ተከትሎ በተፈጠረ አለመረጋጋት በሰው ህይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ደርሷል። ከ150 በላይ
0 Comments