HomeLaw & Justice (Page 45)

Law & Justice

በማህሌት ፋሲል አዲሰ አባባ ፣ ሰኔ 3/ 2014፦ የአልፋ ቲቪ የዩትዩብ ቻናል መስራች እና ባለቤት ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው የተጠረጠረበት ወንጀል ጉዳዩ በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ መሸፈን አለበት ወይስ የለበትም በሚለው ጉዳይ ላይ ፖሊስ አስተያየት እንዲሰጥ የ5 ቀን ተጨማሪ ቀን  ዛሬ ተሰቷል። ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ግንቦት 27 ቀን፣ 2014

Read More

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 3/ 2014 ዓ.ም፦የኔዘርላንድ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እ.ኤ.አ በ1970ዎቹ ኢትዮጵያን ሲገዛ በነበረው “አረመኔው” ማርክሲስት አገዛዝ በጦር ወንጀለኞች እ.ኤ.አ  በ2017 ጥፋተኛ ተብሎ በተጠረጠረው የ67 አመቱ ኢትዮጵያዊ ሆላንዳዊ  ላይ የተላለፈበትን የቅጣትና የእድሜ ልክ እስራት ማጽደቁን አሶሴትድ ፕረስ የዜና አውታር ዘገበ። እንደዘገባው በጦር ወንጀለኞች በሄግ

Read More

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2 ቀን/ 2014 ዓ.ም፦ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ለጋዜጠኛ መአዛ መሃመድ እና ለጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ በስር ፍርድ ቤት የተፈቀደላቸውን የ10 ሺህ ብር የዋስ መብት ሻረ።  የፌደራል  የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ማክሰኞ ግንቦት 30 ቀን ዋስትና

Read More