May 2022

ኤርትራ ወታደሮች ወታደራዊ ጥቃት የፈጸሙበት አካባቢ አዲ አዋላ በትግራይ ውስጥ ይገኛል። ግንቦት 23ቀን ፣ 2014 ዓ.ም፣-የትግራይ ክልል ባለስልጣናት የኤርትራ ሃይሎችን በሳምንቱ መጨረሻ አዲስ ወታደራዊ ጥቃት አድርሰዋል ሲሉ ከሰዋል። መግለጫውን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት አስተያየት የሰጠ ሲሆን በመጀመሪያ በትግራይ ባለስልጣናት ስለተሰጡት ዘገባዎች አላውቅም ብሎ ነበር። ነገር ግን

Read More

ምንጭ: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት ብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፡ግንቦት 22/2014 ዓ.ም- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና  መቀመጫውን አሜሪካ ባደረገው የአብ ሜዲካል ሴንተር ትብብር  በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተገነባው የኩላሊት እጥበት ማዕከል ስራው ተጠናቆ በዛሬው እለት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

Read More

ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ግንቦት 20፣2014 ዓ.ም፣አዲስ አበባ፡-"ሮሃ ሚዲያ " የተሰኘው የዩቲዩብ መገናኛ ብዙኃን መስራች እና ባለቤት የሆነችው ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድ ዛሬ ጠዋት በፖሊስ ተይዛ መወሰዷን ባለቤቷ ሮቤል ተስፋዬ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገረ። ሁለት የፌደራል ደንብ የለበሱ እና ሶስት ሲቪል የለበሱ ደህንነቶች ጋዜጠኛ መዓዛ መሃመድን ዛሬ

Read More