HomeLaw & Justice (Page 46)

Law & Justice

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2/2014 ዓ.ም ፦ የብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ የደኅንነትና ጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጠው መግለጫ ከአንድ ወር በፊት፣ ሚያዝያ 14 ቀን 2014 ዓ.ም.፣ ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታን በጥልቀት መገምገሙን አስታወሶ ባደረገው ግምገማውም “የሽብር ኃይሎችን ሁኔታ፣ ከኮንትሮባንድ፣ ከሕገ ወጥ ታጣቂዎች፣ ከጽንፈኛ የሚዲያና

Read More

በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣2014 ዓ.ም ፦ በደቡብ ጎንደር ዞን ከተጀመረው "የህግ ማስከበር ስራ"  ጋር ተያይዞ ከ775 በላይ ተጠርጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ መግለፃቸውን የደቡብ ጎንደር ኮሚንኬሽን ቢሮ ዘገበ፡፡ በደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ይርጋ ሲሳይ  በርካታ የዞኑን ገፅታ

Read More

በማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ፣ግንቦት 30/2014 ፦የፌደራል የመጀመርያ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ  የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ትላንት በዋለው ችሎት የአምስት ጋዜጠኞችን ክርክር የሰማ ሲሆን የምርምራ መዝገቡን ለመመልከት ለዛሬ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰቶ ነበር። አዲስ ስታንዳርድ  የክሱን ሂደት የተከታተለች ሲሆን እንደሚከተለው ተይባዋለች፡- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፦ፍትህ መፅሄት ትላንት በዋለው ችሎት የፍትህ መፅሄት ማኔጂንግ

Read More