Home2022August

August 2022

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25/2014፡- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) በሰሜን ኢትዮጵያ ዳግም የተቀሰቀሰው ጦርነት እና በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ግጭትን በማቆም ሰላማዊ መፍትሄ እንዲሹ ጠየቀ፡፡ ኦፌኮ ክልላዊ እና አለም አቀፋዊ ሸምጋዮች የሰብአዊ እርቅ ጊዜውን ተጠቅመው ተፋላሚ ወገኖችን ወደ ድርድር ጠረጴዛ ማምጣት እና አጠቃላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ማሰፈን

Read More

የሲፌፓ ሊቀመንበር ረዳት ፕሮፌሰር ተሰማ ኤልያስ ምስል-ሲፌፓ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25 2014 ዓ.ም፡- ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 11 ቀን 2014 ዓ.ም. ጊዜያዊ የምዝገባ ፍቃድ የተሰጠው የሲዳማ ህዝብን በዋና ምርጫ ክልልነት የሚወክለው የሲዳማ ፌደራሊስት ፓርቲ (ሲፌፓ) ነሐሴ 23 ቀን 2014 ዓ.ም  ባካሄደው የምስረታ ጉባኤ ሊቀመንበር እና 

Read More

Trypanosomiasis የሚያስተላልፈዉ የቆላ ዝንብ; ምስል-ሲዲሲ በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24/ 2014 ዓ.ም፡- በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል (ደ/ብ/ብ/ህ/ክ/) የ ገንዲ/የእንቅልፍ በሽታ/ (Human Africa Trypanosomiasis) የተባለና የመግደል አቅም ያለው አዲስ በሽታ መከሰቱን የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታውቀ፡፡ የገንዲ በሽታ /እንቅልፍ በሽታ

Read More