ዜና፡ቢያንስ 12ሺ የሚሆኑ አዲስ ተፈናቃዮች በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ ተጠልለዋል፤አብዛኞቹ ሴቶች እና ህጻናት ናቸው፡የተባበሩት መንግስታት ድርጅት
የመርሳ ቅ/ማርያም ቤተክርስቲያን ማህበረ በኩር ሰንበት ት/ቤት መርሳ ከተማ በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የምግብ የምግብ እርዳታ ሲሰጡ። ፎቶ: መርሳ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አዲስአበባ፣መስከረም12/2014 ዓ.ም፡- በቅርቡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ባወጣው ሪፖርት መሰረት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ በያንስ 12,000 የሚሆኑ አዲስ ተፈናቃዮች ተጠልለው
0 Comments