HomeLaw & Justice (Page 33)

Law & Justice

የመርሳ ቅ/ማርያም ቤተክርስቲያን ማህበረ በኩር ሰንበት ት/ቤት መርሳ ከተማ በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የምግብ የምግብ እርዳታ ሲሰጡ። ፎቶ: መርሳ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አዲስአበባ፣መስከረም12/2014 ዓ.ም፡- በቅርቡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ባወጣው ሪፖርት መሰረት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ከተማ በያንስ 12,000 የሚሆኑ አዲስ ተፈናቃዮች ተጠልለው

Read More

ሟቹ ኮማንደር ዋጋው ታረቀኝ። ምስል፡- የአማራ ፖሊስ ኮሚሽን አዲስ አበባ፣ መስከረም 10/ 2015 ዓ.ም፡ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ዋና ክፍል ኃላፊ ኮማንደር ዋጋዉ ታረቀኝ ከምሽቱ 6፡00 ሰዓት አካባቢ ጸጥታ በማስከበር ላይ በነበሩበት ወቅት በጥይጥት ተመተው መገደላቸውን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

Read More

ምስል: የጃሬ የተፈናቃይ መጠለያን የሚያሳይ ፎቶ በቅርቡ በቻናል 4 ላይ ከቀረበ ዘገባ የተወሰደ አዲስ አበባ፣ መስከረም 9/2014 ዓ.ም፡- በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን ከጃሬ የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያ ወደ አዋሽ ሰባት የፌዴራል ፖሊስ ማሰልጠኛ እንዲዘዋወሩ የተደረጉ ከትግራይ ክልልና ክልሉን ከሚያዋስኑ የአማራ ክልል አካባቢዎች የተፈናቀሉ ሰዎች

Read More