HomeHorn of Africa (Page 45)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9/2015 ዓ.ም፡- በቀጣይ ሐምሌ ወር በምስራቅ አፍሪካ የምግብ እጦት ቀውስ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚባባስ እና ረሃብ በየ28 ሰከንድ አንድ ሰው ሊገድል እንደሚችል ኦክስፋም አመላከተ። የአየር ንብረት መዛባት ያስከተለው ረሃብ፣ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የሚታየው ግጭት እና የምግብ ዋጋ መናር ከ40 ሚሊየን በላይ ለሚሆነው የቀጠናው ህዝቦችን

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በህወሓት ህጋዊ ሰውነት ዙሪያ ያስተላለፈውን ውሳኔ አስመልክቶ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህ.ወ.ሓ.ት) እና የትግራይ አካታች ጊዚያዊ አስተዳደር በተናጠል ውሳኔውን እንደማይቀበሉት የሚያመላክት መግለጫ አውጥተዋል። ህወሓት ባወጣው መግለጫ በቦርዱ የተሰጠው ውሳኔ ቅቡልነት የሌለው፣ በፕሪቶርያ የተደረሰው ስምምነትና ህግን መሰረት ያላደረገ ነው

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8/2015 ዓ.ም፡- በቡሾፍቱ ከተማ ጨለለቃ ክፍለ ከተማ ጌትሽ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ አራት የፖሊሶ አባላት ህይወት አልፏል፡፡ የከተማው ኮሙኒኬሽን ሃላፊ ደጀኔ በጂሮ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደገለፁት "ታጣቂዎቹ ድርጊቱን የፈፀሙት የጦር መሳሪያ ለመዝረፍና በህግ ጥላ ስር የሚገኙ እስረኞችን ለማስለቀቅ ነው:

Read More