HomeHorn of Africa (Page 41)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ግንቦት 17/2015 ዓ.ም፡- በጋምቤላ ክልል በኢታንግ ልዩ ወረዳ እና በጋምቤላ ከተማ በተከሰተው የእርስ በርስ ግጭት የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉንና 17 ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል መድረሱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሰሞኑን በኢታንግ ልዩ ወረዳ በፒኝዋ እና ሌር ቀበሌዎች

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16/2015 ዓ.ም፡- በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር እየተከናወን ያለውን የመስጂድ ፈረሳ በተመለከተ የኦሮሚያ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ መንግስት የመስጂድ ፈረሳ ተግባር በአስቸኳይ አቁሞ ያለውን ችግር በመክክር እንዲፈታና የፈረሱ መስጅዶች በአስቸኳይ እንዲተካ ጠየቀ፡፡ የኦሮሚያ መጅሊስ ትላንት ግንቦት 14 2015 ባወጣው መግለጫ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት/15 2015 ዓ.ም፡- በኢትዮጵያ ካሉ አጠቃላይ 47 ሺህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 85.9 በመቶ የሚሆኑት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች “ፍጹም ከደረጃ በታች” መሆናቸው እና 70.9 በመቶ የሚሆኑት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ደግሞ ከሚጠበቀው “ደረጃ በታች” ላይ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። አጠቃላይ ካሉ

Read More