HomeHorn of Africa (Page 43)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12/2015 ዓ.ም፡- የአፍሪካ ህብረት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና የተልዕኮ የማስከበር ሰንቆ የሚንቀሳቀሰው ኬሚቴ ስራውን በአግባቡ እንዳይሰራ የኤርትራ ሰራዊት እንቅፋት እየፈጠረበት መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ። አቶ ጌታቸው ይህንን የገለጹት ትላንት ግንቦት 11 ቀን 2015 የህብረቱን ኮሚቴ የሰላም ስምምነቱ አተገባበርን አስመልክቶ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11/2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ኦቻ ይፋ ያደረገው ሪፖርት እንደሚያመለክተው ሰባት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን የኮሌራ ወረርሽኝ ሊያጠቃቸው ይችላል ሲል ስጋቱን ገልጿል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሪፖርቱ እንዳስታወቀው ኮሌራ 94 ሰዎች ገድሏል። እስካሁን 6ሺ 157 በኮሌራ የተጠቁ ሰዎች መኖራቸውንም ጠቁሟል። ወረርሽኙ በደቡብ እና

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10/2015 ዓ.ም፡- በበጀት እጥረት ሳብያ የፌደራል እና የክልል የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ በወቅቱ እንደማይከፈላቸው፣ አንዳንድ አካባቢዎች ደግሞ ጭራሽኑ እየተከፈላቸው አለመሆኑን አየገለፁ ይገኛሉ፡፡ በተለይ ለክልል መንግስታት የደመወዝ ክፍያ ጫና እጅጉን በመበርታቱ ይህንን የሚቃወም ሰልፍ መደረጉ ይታወሳል፡፡ ከአንድ ወር በፊት አዲስ ስታንዳርድ የሀዲያ ዞን ምስራቅ ባዴዋቾ

Read More