ዜና፡ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተወካይ የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ ጠቅላይ ሚንስትሩን ስልጣን በመልቀቅ የመፍትሔ አካል ለመሆን አስበው እንደሆነ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19/2015 ዓ.ም፡- ዛሬ መጋቢት 19 በተካሄደው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 11ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ተወካይ የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቀረቡት ጥያቄ እያነጋገረ ይገኛል። አቶ ክርስቲያን ታደለ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ባቀረቡት ጥያቄ “እርስዎስ ሥልጣንዎን በመልቀቅ የመፍትሔው
0 Comments