ዜና፡ ሰሞኑን በተደረገው ሢመተ ኤጲስ ቆጶሳት ጉዳይ ቅዱስ ሲኖዶሱ አስቸኳይ ምልአተ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል
አዲስ አበባ፣ጥር 18/ 2015 ዓ.ም፡– በሰሞኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከቀኖና እና ከእውቅናዬ ውጭ የሆነ ሕገ ወጥ የኤጲስ ቆጶሳት እና ጳጳሳት ሹመት ተስጥቷል በተባለው ጉዳይ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለማስተላለፍ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስትያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ ዛሬ መጀመሩ ተገለጧል። ምልዓተ ጉባዔው የተጠራው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ
0 Comments