ዜና፡ የ12ኛ ክፍል መለቀቂያ ፈተና ከ50 በመቶ በላይ ያመጡ ተማሪዎች 29,909 (3.3 በመቶ )ብቻ መሆናቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19/ 2015 ዓ.ም፡- የ2014 ዓ.ም የ12 ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከተፈተኑት አጠቃላይ 896 ሺ 520 ተማሪዎች ውስጥ 50 በመቶ እና በላይ ያመጡ ተፈታኞች 29,909 (3.3በመቶ) ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። የተመዘገበውን ውጤትም “አስደንጋጭ” ብሎታል፡፡ የትምህርት ሚንቴሩ ፐሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ዛሬ ከሰዓት ለሚድያዎች በሰጡት ጋዜጣዊ
0 Comments