ዜና: በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ በሚገኘው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 20 ሰራተኞች ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች መታገታቸው ተገለጸ
በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 22/ 2015 ዓ.ም፡– በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሸዋ ዞን አዲያ በርጋ ወረዳ የሚገኘው የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ 20 ሠራተኞቹ ባልታወቁ ታጣቂዎች መታገታቸውን በጉዳይ በቂ መረጃ ያላቸው አንድ የኩባንያው ባልደረባ ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። ባልደረባው አዲስ ስታንዳርድ በስልክ እንደገጸው ጠለፋው የተፈፀመው ሀሙስ ጥር 18 ቀን 2015
0 Comments