ዜና: በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋና በዋግኸምራ ዞኖች በተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የጉድፍና የኩፍኝ በሽታ ተከሰተ
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 5፣ 20141 ዓም ፦በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በረኸትና ምንጃር ወረዳዎች እንዲሁም በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ ሁለት ማለትም በጭና እና ወይንሸት የተፈናቃይ ጣቢያዎች የኩፍኝ በሽታ ተከስቷል። በተመሳሳይ፣ ባለፉት ሶስት
0 Comments