Home2022 (Page 83)

July 2022

አቶ ኡጌቱ አዲንግ ። ምስል፡ የጋምቤላ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 8፣ 2014 ዓ.ም ፦የጋምቤላ ክልል “በጋምቤላ ከተማ ባለው ነባራዊ ሁኔታ” እና “ህገ-ወጥ ድርጊቶችን ለመቆጣጠር” በሚል ቀደም ሲል በክልሉ ተጥሎ የነበረውን የሰዓት እላፊ አዋጅ እያጠናከረ መሆኑን ትናንትና  ሀሙስ ሐምሌ 8 

Read More

ምስል፡ በኮንሶ ዞን የተከሰተውን ረሃብን ከሚያሳይ ቪዲዮ የተወሰደ በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፣ሃምሌ 8፣ 2014 ዓ.ም ፦የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበዬሁ በዞኑ ውስጥ በተፈጠረው ግጭት እንዲሁም በድርቅ ምክንያት የበርካታ ሰዎች ሞት ፣ መፈናቀል፣ እና ከፍተኛ ንብረት ውድመትን ተከትሎ ህብረተሰቡ ለከፋ የረሃብ አደጋ በመጋለጡ የተለያዩ

Read More

በአዲስ አበባ ከተማ ለታክሲዎች ወረፋ የዕለት ተዕለት ክስተት ሆኖ እየታየ ነው። በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 6፣2014 ዓ.ም ፦ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ወቅታዊ የነዳጅ መሸጫ ዋጋ ለውጥን ብቻ መሰረት በማድረግ በሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ለተሰማሩ የሚዲ-ባሶች እና የሚኒ-ባስ ታክሲዎች የአገልግሎት ታሪፍ ማስተካከያ ከነገ ሐምሌ 7/2014

Read More