ዜና፦ የኢሰመኮ ዓመታዊ ሪፖርት ኢትዮጵያ ውስጥ ግድያ፣ አስገድዶ መድፈር፣ መፈናቀል እና ህገ-ወጥ እስራት የመብት ጥሰት መፈጸማቸውን አስታወቀ
በክልል እና በፌዴራል ደረጃ በሚገኙ በርካታ ማረሚያ ቤቶች የሥነ ምግባር ጥፋት ፈጽመዋል የተባሉ ታራሚዎች አካላዊ ቅጣት የሚቀጡ መሆኑ በሪፖርቱ የተመዘገበው ሌላው የሰብአዊ መብት ጥሰት ነው ። ምስል፡ ኢሰመኮ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም ፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
0 Comments