ዜና፡ “በአማራ ክልል ሁነኛ የሆነ የሲሚንቶ ፋብሪካ አለመኖሩ ሊያንገበግበን የሚገባ ጉዳይ ነው”: የአማራ ክልላዊ መንግስት የማዕድን ልማት ሀብት ቢሮ ኃላፊ
በትናንትናው እለት የሥራ ማስጀመሪያ ስምምነት የተፈራረመው የበረንታ ሲሚንቶ ፋብሪካ በ340 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የተቋቋመ ፋብሪካ ነው። አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 11፣ 2014 ዓም:- "በአማራ ክልል ሁነኛ የሆነ የሲሚንቶ ፋብሪካ አለመኖሩ እጅግ የሚያስገርም ብቻ ሣይሆን ሁላችንንም ሊቆጨነንና ሊያንገበግበን የሚገባ ጉዳይ ነው" ሲሉ የአማራ
0 Comments