ትንተና፡ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ጦርነት ምክንያት ጾታን መሰረት ያደረገ ጥቃት እና አስከፊ መዘዞቹ በኢትዮጵያ
በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ታህሳስ 23፤ 2014፤ ባለፈው አመት ህዳር ወር የተጀመረው የትግራይ ጦርነት ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ1,300 በላይ የአስገድዶ መድፈር ድርጊቶች መከሰት ሪፖርት የተደረገ ሲሆን በህብረተሰቡ ዘንድ ባለው መገለል ሳቢያ በርካታ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች በቡድን አስገድዶ መደፈር እና ተያያዥ ጉዳዮች ጨምሮ ሪፖርት ሳይደረጉ እንዳልቀሩ
0 Comments