Home2022 (Page 81)

July 2022

አቶ ኡጌቱ አዲንግ ። ምስል፡ የጋምቤላ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጽህፈት ቤት በብሩክ አለሙ አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2014:- ሰሞኑን በጋምቤላ ከተማ ካለው ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ከቀናት በፊት ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ መነሳቱን የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በጋምቤላ ከተማ ከሐምሌ 7 ቀን 2014 ዓ.ም

Read More

በአማራ ክልል ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የምግብ ዋስትና እጦት ተንሰራፍቶ የነበረ ቢሆንም የነበረው ግጭት ሁኔታውን በእጅጉ አባብሶታል። የዩ.ኤስ.ኤ.አይ.ዲ አጋር የዓለም የምግብ ፕሮግራም 650,000 ተፈናቃዮችን እና የማህበረሰብ አባላትን በወርሃዊ የምግብ አከፋፈል እየረዳ ነው። ፎቶ፡ Adrienne Bolen/WFP ግንቦት 2022 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 ዓ.ም:- ዛሬ አሜሪካ በዩናይትድ ስቴትስ

Read More

የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ አዲስ አበባ፣ሰኔ 12፣2014፦የትግራይ ክልልን እያስተዳደረ ያለው ህወሓት ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር የሚደራደር ቡድን መሰየሙን የህወሓት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በትናንትናው እለት ለኤ.ኤፍ.ፒ ተናገሩ። ይህ የተባለው የኢትዮጵያ መንግሥት ከህወሓት ጋር ስለሚደረገው ድርድር እንዲያጠና የሰየመው ቡድን የመጀመሪያ ስብሰባውን ባደረገ ሳምንት ባልሞላ

Read More