ዜና፡የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽነር በሙስና ተጠርጥረው ተያዙ
አቶ ምትኩ ካሳ አዲስ አበባ ፣ ሀምሌ 6 ፣2014 ዓም ፦ የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ምትኩ ካሳ በቁጥጥር ስር ዋሉ። ኮሚሽነሩ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ነው ዛሬ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ስር የዋሉት። በፌደራል ፖሊስ በወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ መምሪያ
0 Comments