ዜና፡ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በመከላከያ ሰራዊት ላይ በመፃፍ ወንጀል እየሰራ ስለሆነ እርምጃ እወስዳለው ማለቱን ጠበቃው ተናገሩ
በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14/ 2014፡- የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለአቃቢ ህግ በላከው የመልስ መልስ ጽሁፍ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተደጋጋሚ በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ በተደጋጋሚ እየፃፈ ወንጀል እየሰራ ስለሆነ መከላከያ ሰረዊት እርምጃ እንደሚወስድ የገለፀ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ዋስትናውን ለመከልከል ከግምት ውስጥ ያስገባልኝ ማለቱን ጠበቃው አቶ