ዜና፡ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው በህግ የማስከበር ዘመቻው ‘የአማራ ጠላቶች’ ጋር ያበሩ አካላት መያዛቸውን ተናገሩ
አቶ ደሳለኝ ጣሰው፡ የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ምንጭ፡ አሚኮ ሐምሌ 19/2014 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ፦ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን በክልሉ መዲና ባህር ዳር ከተማ እያካሄደ ሲሆን የአማራ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ደሳለኝ ጣሰው "በሕግ
0 Comments