ዜና፡ 85 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የተሰታፉበትና በህገ-ወጥ መንገድ ተሰበሰበ የተባለ ከ20 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማገዱን መንግስት ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18/ 2015 ዓ.ም፡- መንግስት በውጭ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሂሳብ ደብተር የሚከፍቱበትን የዲያስፖራ አካውንት ህግ እና የአሠራር ስርዓት ላይ ባደረገው ክትትል፣ የትንተናና ማጣራት ስራዎች 85 ተጠርጣሪ ግለሰቦች የተሰታፉበት እና በህገ-ወጥ መንገድ ተሰበሰበ የተባለ መጠኑ 20,226,583 ዶላር የውጭ አገር ገንዘብ በባንክ እንዲታገድ
0 Comments