ዜና: ኦፌኮ መንግሥት እና የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እንዲደራደሩ፣ የአማራ ታጣቂ ሀይሎች ኦሮሚያ ላይ የሚያካሂዱት ወረራ እንዲቆም ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3 ፣ 2014፣:- በኦፌኮ የተለያዩ ተዋጊ ኃይሎች ወደ ፖለቲካዊ መድረክ በመመለስ ለኦሮሚያና ለሰፊው ሕዝብ ሰላም እንዲያወርዱ ቢጠይቅም ጦርነቱ በከፋ መልኩ ቀጥሎ በመንግስት አዲስ ዘመቻ ተከፍቷል ሲል ገልጿል፡፡ ፓርቲው ይህን ያለው ዛሬ ባወጣው መግለጫ ሲሆን መንግስት ሰሞኑን በአዲስ መልኩ ያወጀው ዘመቻ በጥቂቱ ፈንጥቆ የነበረውን
0 Comments