ዜና: መንግስት የአምነስቲ ኢንተርናሽናል እና የሂዩማን ራይትስ ዎች የጋራ ሪፖርት ጠንካራ ሀገርን ለመገንባት በፅኑ የሚያስፈልገውን እርቅ የበለጠ እንደሚያርቀዉ ስጋቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29/2014 -የኢትዮጵያ መንግስት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች ያወጡትና በወልቃይት ላይ ትኩረቱን ያደረገውን ሪፖርት ይዘት በጥንቃቄ እየመረመረ እንደሚገኝ ጠቁሞ የሪፖርቱ ስሜት ቀስቃሽ ተደርጎ መቅረብና የሚዲያ ዘገባ አቀራረብን መከተል የግኝቶቹንም ይዘትና ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባም መሆኑን አስታዉቋል። የሪፖርቱ ብሔር ተኮር ይዘትም መንግሥትን
0 Comments