ዜና፡- የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ አስራ አንድ ክልሎች የማጅራት ገትር በሽታ በመከሰቱ 13 ሰዎች መሞታቸውን አስታወቀ
በጋምቤላ ክልል የማጅራት ገትር ክትባት ሲወስዱምስል: የዓለም ጤና ድርጅት አዲስ አበባ ፣መጋቢት 30፣ 2014 - በአለም ጤና ድርጅት (WHO) በመጋቢት 25፣ 2014 ዓ.ም “ወረርሽኝ እና ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች” በሚል እትም ላይ የወጣ አዲስ ሪፖርት 13 ሰዎች መሞታቸውን (የጉዳት ገዳይ ጥምርታ (CFR) 0.9%) እና ለጥናቱ ከተመረጡ 12
0 Comments