ዜና ትንታኔ: የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት የኢትዮጵያውያን “ጠላቶች” ባላቸው ላይ ወቅታዊና ተመጣጣኝ እርምጃዎችን በመውሰድ ምላሽ እንደሚሰጥ ቃል ገባ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 15/2014 - በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የሚመራው የብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት ከፍተኛ የመከላከያ ሰራዊት፣ የፖሊስ እና የመረጃ ባለስልጣናት እንዲሁም የክልል ፕሬዝዳንቶች እና ሌሎችንም ጨምሮ በሀገሪቱ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ተወያይቷል። ምክር ቤቱ፣ በህገ ወጥ መንገድ ታጥቀው የሀገሪቱን ሰላምና ፀጥታ በማደፍረስ ላይ
0 Comments