HomeSocial Affair (Page 50)

Social Affair

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነርና የፀጥታና ደኅንነት ግብረ-ኃይል አባል ጌቱ አርጋው አዲስ አበባ፣ የካቲት 30/ 2015 ዓ.ም፡– የፀጥታ እና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኦፕሬሽናል ኮሚቴ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ እንዳስታወቀው በአድዋ በዓል አከባበር ላይ ተፈጥሮ በነበረው ሁከት 878 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን በአሉን

Read More

በመድሃኔ እቁባሚካኤል @Medihane አዲስ አበባ፣ የካቲት 28/ 2015 ዓ.ም፡– በሶማሌ ክልል ዳዋ ዞን በተከሰተው ከፍተኛ ድርቅ በርካታ ሰዎች ተጊጂ መሆናቸውን፣ እንስሳት እየሞቱ መሆኑን፣ ወንዞችም ሆነ የውሃ ጉድጓዶች መድረቃቸውን፤ ሰዎችም መሞት መጀመራቸውም ነዋሪዎች ለአዲስ ስታንዳርድ ገልፁ፡፡ በዞኑ በሚገኙ አራት ወረዳዎች ሞያሌ፣ ሁዴት፣ ከደዱማ እና ሙባረክ የሚኖሩ አርብቶ አደሮች

Read More

በሸገር ከተማ አስተዳደር በለገጣፎ ለዳዲ አርባ አራት አካባቢ የፈረሱ ቤቶች አዲስ አበባ፣ የካቲት 27/2015 ዓ.ም፡-የኦሮምያ ክልል መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ከተሞችን አስተሳስሮ” ሸገር ከተማ አስተዳደር” በሚል ስያሜ ከመሰረታቸው  ውስጥ አንዱ በሆነው በለገጣፎ ለገዳዲ አከባቢ የሚገኙ በርካታ ቤቶች በመፍረስ ላይ ይገኛሉ። የክልሉ መንግስት በአዲስ አበባ ዙሪያ

Read More