HomePolitics (Page 3)

Politics

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/ 2015፡- የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ(ኦፌኮ) እና የኦሮሞ ነፃነት ግንባር(ኦነግ) የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚያደርሱትን የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲያቆሙ ጠየቁ፡፡ ድርጅቶቹ በኦሮሚያ ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ በክልሉ በመንግስት ኃይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) መካከል እየተካሄደ

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 9/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትላንት ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ማጽደቁ ይታወቃል። ምክር ቤቱ በዝግ እንዳካሄደው በተገለጸው ስብሰባ ወቅት የምክር ቤቱ አባል ከሆኑት መካከል አንዱ የሆኑት የቀድሞው የአማራ ክልል

Read More

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 8/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነሃሴ 8 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ማጽደቁን ምክር ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያ ፌስቡክ ባሰፈረው መረጃ አስታውቋል። የሚንስትሮች ምክር ቤት ሐምሌ 28 ቀን፣ 2ዐ15 ዓ/ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የደነገገውን

Read More