HomeNews (Page 167)

News

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ፡፡ ፎቶ፡- የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስአበባ፣መስከረም27/ 2015 ዓ.ም፡- የውጭ አገራት ገንዘቦችን በህገ-ወጥ የሃዋላ አገልግሎት ሲመነዝሩ የነበሩ 391 ተጠርጣሪዎች የባንክ ሂሳባቸው እንዲዘጋ መደረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ በህገ-ወጥ መልኩ

Read More

የዩክሬንን ስንዴ የጫነ መርከብ ከኦዴሳ ወደብ ሲወጣ የሚያሳይ ፎቶ:: ፎቶ: ©አሊያንስ/የጀርመን የውጭ ጉዳይ ቢሮ በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖርተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2015 ዓ.ም፡- በአፍሪካ ቀንድ በድርቅ ክፉኛ ለተጎዱት እንዲውል ዩክሬን ለኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ያበረከተችውን 50,000 ሺህ ቶን ስንዴን ጀርመንና ፈረንሳይ ለማጓጓዝና ለማከፋፈል ድጋፋቸውን ገልፀዋል፡፡ ለአዲስ ስታንዳርድ በተላከው መግለጫ

Read More

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ የፎቶ ክሬዲት: africanchildforum.org በአዲስ ስታንዳርድ ሪፖረተሮች አዲስ አበባ፣ መስከረም 27/2015 ዓ.ም፡- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፤ መስከረም 25 ቀን 2015 ዓ.ም. በቡድን ሆነው የመጡ ሰዎች ወደ ኢሰመኮ ጋምቤላ ጽሕፈት ቤት በመሄድ የተለያዩ የጥፋት ድርጊቶችን መፈፀማቸውን እንዲሁም በኢሰመኮ ባልደረቦች ላይ ዛቻ

Read More