HomeHorn of Africa (Page 39)

Horn of Africa

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም፡- በሰሜናዊ ምስራቅ የአፋር ክልል አከባቢ በተከሰተ የደንጊ ትኩሳት ወረርሽኝ ዘጠኝ ሰዎች መሞታቸውን የአለም የጤና ድርጅት ይፋ ባደረገው ሳምንታዊ ሪፖርቱ አስታወቀ። እስከ ግንቦት 13 ቀን 2015 በአጠቃላይ 1638 በደንጊ ትኩሳት ወረርሽኝ በሽታ የተያዙ ሰዎች መኖራቸውን ያመላከተው ሪፖርቱ በሽታው በስፋት የተሰራጨው በሚሌ

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም፡- የሩሲያ መኪና አምራች ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መገጣጠሚያ ለመመስረት እንደሚፈልጉ በአዲስ አበባ የሀገሪቱ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርከሂን ማስታወቃቸውን ሩሲያ ቱደይ ዘግቧል። በጉዳዩ ዙሪያ ሁለቱም ሀገራት እየተወያዩ መሆናቸውን አምባሳደሩ መግለጻቸውን ዘገባው አካቷል። በሩሲያ እና በአፍሪካ መካከል ያለው የቢዝነስ ግንኙነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን ያስታወቀው ዘገባው

Read More

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22/2015 ዓ.ም፡- ያሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ በናይጀሪያ በሚሰራጩ በርካታ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ የነበረው ጉዳይ ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነ እና የናይጀሪያ አየር መንገድ አርማ ተቀብቶ በረራ ያካሄደው አውሮፕላን ነበር። የናይጀሪያ መገናኛ ብዙሃን እንዳስታወቁት ከሆነ የሀገሪቱን አርማ አዝሎ ከአዲስ አበባ በመነሳት ናይጀሪያ አቡጃ የገባው

Read More