ዜና፡ በሱዳን ግጭት ሳቢያ ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር አንድ ነጥብ አራት ሚሊየን መድረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21/2015 ዓ.ም፡- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አዲስ ያወጣው ሪፖርት እንደሚያሳየው ከሆነ በሱዳን በሁለቱ ጀነራሎች መካከል እየተካሄደ ባለው ውጊያ ሳቢያ ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር አንድ ነጥብ አራት ሚሊየን ተጠግቷል። ሰባተኛ ሳምንቱን ባስቆጠረው የሱዳን ግጭት ሳቢያ በሱዳን ይኖሩ የነበሩ ሰዎች ከቀያቸው ተፈናቅለው ወደ አጎራባች ሀገራት የተሰደዱ
0 Comments