ዜና፡ የአማራ ክልል ዋና ከተማ ባህርዳርን ጨምሮ በበርካታ የክልሉ ከተሞች ዛሬም ተቃውሞዎች ተካሂደዋል፤ በአንዳንድ ከተሞች ጥብቅ ክልከላዎች ተጥለዋል
ፎቶ ከማህበራዊ ሚዲያ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3/2015 ዓ.ም፡- ፌደራል መንግሥት የክልል ልዩ ኃይሎችን መልሶ ለማደራጀት የሚያደርገውን እንቅስቃሴ በመቃወም የአማራ ክልል ዋና ከተማ ባህርዳርን ጨምሮ በበርካታ የክልሉ ከተሞች ዛሬም ተቃውሞዎች መካሄዳቸው ተገለጸ። አዲስ ስታንዳርድ በባህርዳር፣ ኮምቦልቻ እና ደብረብርሃን ተቃውሞዎቹ መካሄዳቸውን አረጋግጣለች። በክልሉ የሚገኙ አንዳንድ ከተሞች ጥብቅ ክልከላዎችን
0 Comments