ዜና፡ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ የጋራ መኖሪያ ቤት ዕድለኞች ከሰኔ ሰላሳ አስቀድመው ወደ ቤታቸው እንዲገቡ አሳሰበ
አቶ ሽመልስ ታምራት አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 17/2015 ዓ.ም፡- በአዲስ አበባ ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሽመልስ ታምራት የጋራ መኖሪያ ቤት ዕድለኞች ዕጣ በደረሳቸው የጋራ መኖሪያ ቤት መግባት እንደሚጠበቅባቸው በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። የውሃ፣ የመብራትና መንገድን ጨምሮ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችን አስቀድሞ ለሟሟላት
0 Comments