HomeAnalysis (Page 8)

Analysis

አለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር በኮሙዩኒኬሽን መቋረጥ ምክንያት የተለያዩ የትግራይ ቤተሰቦችን ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር የማገናኘት ሙከራ። ፎቶ፡ አለማቀፍ የቀይ መስቀል ማህበር በምህረት ገ/ክርስቶስ @MercyG_kirstos አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29/2015 ዓ.ም፡- ሰኔ 2013 ዓ/ም በትግራይ ክልል ባለስልጣናት እና በፌዴራል መንግስት መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ በተነሳው ጦርነት ምክንያት በትግራይ ክልል የስልክ፣

Read More

ከአይደር ሆስፒታል የቀዶ ጥገና ክፍሎች አን ። ፎቶ፡ ትግራይ ቲቪ በአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጠኞች አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21/2015 ዓ.ም፡- የትግራይ ክልል ትልቁና ዋነኛው ዓይደር ሪፈራል ሆስፒታል ድጋፍ ካልተደረገለት “ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት መስጠት የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል” ሲሉ የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ክብሮም ገ/ስላሴ አስጠንቅቀዋል። ዶ/ር ክብሮም

Read More

የምስል መግለጫ፡ በትግራይ የሚገኘው የመንጊ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በጥቅምት ወር 2014 ለህፃናት በሩን ከፍቷል።እንደ ዩኒሴፍ ዘገባ “ምንም እንኳን ጉዳቱ ቢኖርም ፣ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች እንደገና እየተከፈቱ ነው እና ዩኒሴፍ እና አጋሮች ልጆችን ወደነበሩበት ክፍል እየመለሱ ነው" የምስል ክሬዲት፡ ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ/2015። በምህረት ገ/ክርስቶስ እና በአሰፋ ሞላ አዲስ

Read More