ትንታኔ፡ “በከብቶቻችን ተስፋ ቆርጠናል፣ ህይወታችንን ለማትረፍ እየተጣጣርን ነው “- የቦረና የድርቅ ተጠቂዎች
በጌታሁን ለገሰ @Birmaduu2 አዲስ አበባ፣ጥር 25/ 2015 ዓ.ም፡– በደቡባዊ ኢትዮጵያ የኦሮምያ ክልል የሚገኘው የቦረና ዞን በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሀገራት ባለፉት አርባ አመታት ባጋጠመው ድርቅ በከፍተኛ ሁኔታ ከተጎዱ አከባቢዎች ዋነኛው ነው። ከስምንት መቶ ሺ በላይ የሚሆኑት የዞኑ ነዋሪዎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ባለስልጣናቱ አስታውቀዋል። ለአምስት ተከታታይ ግዜያት በተራዘመ