HomeAnalysis (Page 10)

Analysis

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም፦ በዋግ ኽምራ አስተዳደር ዞን ስር ያሉ ሶስት ወረዳዎች አበርገሌ፣ ዝቋላ እና ፀገበጅ እስካሁን በትግራይ ሃይሎች ቁጥጥር ስር ያሉ ሲሆን በዚህም የተነሳ  ህዝቡ ለከፍተኛ ረሃብ፣

Read More

በጌታሁን ፀጋዬ @GetahunTsegay12 እና ማህሌት ፋሲል @MahletFasil አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 28/2014 – የማዳበሪያ ዋጋ መናር ለአርሶ አደሮች ላይ ትልቅ ፈተና ሆኗል። የማዳበሪያ ዋጋ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር በዚህ አመት ከ150 በመቶ በላይ መጨመሩን መረጃዎች ያመለክታሉ። አዲስ ስታንዳርድ ያነጋገረቻቸው አርሶ አደሮች እንደቀድሞው ማዳበሪያ በብድር መግዛት አለመቻላቸው

Read More

ማህሌት ፋሲል አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 18/2014 –  ከ300,000 በላይ ተፈናቃዩች በአፋር ክልል በ14 መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ቢገኙም ከፌደራል መንግስት የሚደረገው ድጋፍ አጥጋቢ አለመሆኑን የአፋር ክልል የአደጋ እና ስጋት ቁጥጥር ሀላፊ አቶ መሀመድ ሁሴን  ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ።  በቀን ከ200 -300 ተፈናቃዩች ወደ ተፈናቃይ መጠለያ እንደሚገቡ የተናገሩት አቶ

Read More