HomeAfrica (Page 140)

Africa

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወለህ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች። ምስል፡ የዋግ ኽምራ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በእቴነሽ አበራ አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 1፣ 2014 ዓ.ም፦ በዋግ ኽምራ አስተዳደር ዞን ስር ያሉ ሶስት ወረዳዎች አበርገሌ፣ ዝቋላ እና ፀገበጅ እስካሁን በትግራይ ሃይሎች ቁጥጥር ስር ያሉ ሲሆን በዚህም የተነሳ  ህዝቡ ለከፍተኛ ረሃብ፣

Read More

ከግራ ወደ ቀኝ በሚታየው ቅደም ተከተል ፣ ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ ፣ ጋዜጠኛ መአዛ መሀመድ ፣ ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው ፣ ጋዜጠኛ መስከረም አበራ ፣ ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ ፣ እና ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ። የግራፊክስ ዲዛይን ፣ በአዲስ ስታንዳርድ:: ፎቶዎች

Read More

በብሩክ አለሙ @Birukalemu21 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5/2014:- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ኢትዮጵያ በፖለቲካ ውድቀት፣ የእርስ በርስ ጦርነት እና የኢኮኖሚ ቀውስ እየተናጋች መሆኗን ገልፆ ጦርነቱ እንዲቆም እና ግጭቱን የሚያስቆም እና ሀገሪቱን ወደ ፖለቲካዊ ለውጥ የሚያመጣ እውነተኛ ብሔራዊ ውይይት  እንዲደረግ ጠይቀ።   የፓርቲው አመራሮች ትናንት ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣

Read More