ሰበር ዜና፡ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ዛሬ ማለዳ በፌደራል ፖሊስ የጸጥታ ሃይሎች መታሰሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜ 2፣ 2014 ዓ.ም ፦የአማራ ድምጽ የብይነ መረብ ሚዲያ ባለቤትና ምስራች ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ዛሬ ማለዳ 2 ሰዓት ላይ የፌደራል ፖሊስ የደንብ ልብስ የለበሱና ሲቪል በለበሱ የደህንነት ሰዎች መያዙን ወንድሙ አቶ ከድር ለአዲስ ስታንዳርድ ተናገሩ። እንደ አቶ ከድር ገለፃ “የጸጥታ አካላቱ ለአንድ ሰዓት
0 Comments