ዜና፡ ስለ ጎረቤት አገር ሶማሊያ በ”Etv World” የተላለፈው ፕሮግራም የኢትዮጵያን መንግስት ፖሊሲ የማይወክል መሆኑን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳወቀ
አዲስ አበባ፣ ጷጉሜ 3/2014ዓ.ም:- የኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር “Etv World” ማክሰኞ መስከረም 6 ቀን 2014 ዓ.ም. ስለ ሶማሊያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ሪፐብሊክ ያስተላለፈው ፕሮግራም ትክክለኛ ያልሆነ ዘገባ መሆኑን ገልፆ "የፕሮግራሙ ይዘት የኢትዮጵያን መንግስት ፖሊሲ የማይወክል እና ከሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ጋር የማይጣጣም" መሆኑን አስታወቀ፡፡ በመንግስት ባለቤትነት
0 Comments